ሁለተኛው የጳውሎስ መልዕክት ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች ትኩረት ያደረገው እግዚአብሔር ሁሉም ሰው እንዲለማመደው ስለሚፈልገው አገልግሎት፣ ሁሉንም ሰው ከራሱ ጋር የማስታረቅ አገልግሎት ነው፡፡ ነገር ግን የእኛ ሕይወት ያዳነንና በእኛ የሚኖረውን ክርስቶስን መምሰል አለበት፡፡ ከክርስቶስ ጋር ያለንን የእኛን ግንኙነት ጳውሎስ በሦስት መንገድ ይገልፀዋል፡- በክርስቶስ (by Christ)፣ በክርስቶስ ውስጥ (in Ch