Amharic

የአምሊካዊ ህግና ወንዴሞቻችን


Listen Later

እኛ የምንኖረው ውድድር በበዛበት ዓለም ውስጥ ነው፡፡ እንዴት አድርገን ከእኛ “ተወዳዳሪዎች” ወይም ባላጋራዎች ጋር እንደምንኖር የኢየሱስ ትምህርት ግልጽ ያደርገዋል፡፡ የሚያስታርቁ ደቀ መዛሙርት ከጠላቶቻቸው ጋር ችግር ውስጥ መግባት የለባቸውም፡፡ ከተቃራኒ ፆታ ጋር ሊኖረን ስለሚገባ ግንኙነት ኢየሱስ አስተምሯል፡፡ በእርግጥ እንደ ጨውና እንደ ብርሃን መፍትሄ ለመሆን የወሲብ ፍላጎታችንን እንዴት መቆጣጠር እንዳለብን መማር አለብን፡፡ እግዚአብሔር ለጋብቻ ፍቺን በፍፁም እንዳላቀደ ኢየሱስ አስተማረ፡፡
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

AmharicBy Foundations by ICM