በመጀመሪያው የዮሐንስ መልዕክት ውስጥ ለድነታችን ተጨማሪ ዋስትናዎችን እናያለን፡- በክርስቶስ ለሆኑ ወንድሞችና እህቶች ያለ ፍቅር፣ ለእግዚአብሔር አብ ያለ ፍቅር፣ እና የመንፈስ ቅዱስ ቅባት፡፡ በመንፈሳዊ ነገር ያወቅነውን እንድናውቅ ያደረገው መንፈስ ቅዱስ ነው፡፡ የእግዚአብሔር ልጆች ኃጢአትን እንደማይለማመዱ ዮሐንስ አመለከተ፡፡ የእኛ ድነት ልባችን በሚሰማው ነገር ላይ አልተመሠረተም፡፡ የእኛ ድነት የ