የመጀመሪያውንና ሁለተኛውን የጢሞቴዎስ እንዲሁም የቲቶን መጻሕፍት ስንዳስስ ወደ መጋቢነት መልዕክቶች እየገባን ነው፡፡ የጳውሎስና የጢሞቴዎስ ግንኙነት በቤተ ክርስቲያን ታሪክ ውስጥ በሺዎች ለሚቆጠሩ በቄሶችና በወንጌላውያን መካከል ስላለው ግንኙነት አርዓያ የሚሆን ነው፡፡ በ2ጢሞቴዎስ 2፡2 በፍፁም ሊተካ ስለማይችል የትምህርት ዓይነት ትኩረት እናደርጋለን፡- ብዙዎች የመሰከሩለትን ከእኔም የሰማኸውን ሌሎችን