የአንደኛ ቆሮንቶስ መጽሐፍ ምዕራፍ 7 የመጽሐፍ ቅዱስ የጋብቻ ምዕራፍ በመባል ይታወቃል፡፡ ይህ ምዕራፍ ለበርካታ ጥያቄዎች፡- ስለጋብቻ፣ ሳያገቡ ስለመኖር፣ ስለፊቺ፣ ስለዳግም ጋብቻ፣ እና በትዳር ውስጥ ስላለው አካላዊ ግንኙነቶች ምላሽ ይሰጣል፡፡ በትዳር ውስጥ ሊነሱ የሚችሉ በርካታ ችግሮች ቢኖሩም ለጋብቻ እግዚአብሔር ያለውን እቅድ እናውቃለን፡፡ አንድ ወንድና አንዲት ሴት አማኖች በጋብቻ ሲጣመሩ አንዳቸ