እግዚአብሔር በሰው ልጆች ታሪክ ውስጥ ጣልቃ ሲገባና ሰው ሲሆን እርሱ በሚሠራው ተዓምራት ውስጥ ተካፋይ እንዲሆኑ የተወሰኑ ሰዎችን ጠርቷል፡- ዘካርያስና ባለቤቱ ኤልሳቤጥ፤ ልጃገረዷ ማርያም እና የተወለደውን ንጉሥ ሊመለከቱ የመጡ እረኞች፡፡ የጌታ ልደት ተዓምራት ለሰዎች ድነትን ለማምጣት እግዚአብሔር ሰው የሆነበት ነው፡፡ የብሉይ ኪዳንና የአዲስ ኪዳን የሚነግሩን የክርስቶስን ዳግም ምፅዓትን ተዓምራት ነው