ከስቅላቱ አንድ ሌሊት ቀደም ብሎ፣ ኢየሱስ የመጨረሻውን የፋሲካ እራት በበላበት ክፍል ውስጥ ለደቀ መዛሙርቱ ጥልቅ እውነቶችን አካፍሏቸው ነበር፡፡ ኢየሱስ፤ የእነርሱ ጌታና መምህር እግራቸውን በማጠብ አዲስ ትዕዛዝን ሰጣቸው፡- እርስ በርሳቸው እንዲዋደዱ፡፡ እርሱ ራሱን እንደ ወይን ግንድ ደቀ መዛሙርቱን ደግሞ እንደ ቅርንጫፎች - በወይኑ ውስጥ ካለው ሕይወት የተነሣ ፍሬ የሚያፈሩ ቅርንጫፎች እንደሆነ በ