መጥምቁ ዮሐንስ መሢሁን ሲያስተዋውቅ “እነሆ የዓለምን ኃጢአት የሚያስወግድ የእግዚአብሔር በግ” ብሎ መስክሯል፡፡ ወንጌላት በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ሕይወት የተፈፀሙ ዋና ዋና ክስተቶችን ማለትም ስለ ጥምቀቱ፣ በመሢህነት አገልግሎቱ ስለመመደቡ፣ በምድረ በዳ ስለመፈተኑ፣ ከሴይጣን ጋር ፊት ለፊት ገጥሞ ሰይጣንን እና ፈተናን ከእግዚአብሔር ቃል በመጥቀስ እና የእግዚአብሔር አባቱን ፈቃድ በማስቀደም በጽና