የኦሪት ዘሌዋውያን መጽሐፍ ለመረዳት ከባድ የሆነ መጽሐፍ ነው፡፡ በዚህ ትምህርት “በመገናኛው ድንኳን” ዙሪያ ስላሉት ምልክቶችና እነዚህ ምልክቶች የእግዚአብሔር ሕዝብ ከአምላካቸውና ከሚመጣው መሲህ ጋር ስለሚኖራቸው ግንኙነትና በቀራንዮ መስቀል ላይ የሚከናወነውን የመሲሁ ሥራ እንዴት እንደተረዱ ግንዛቤን እናገኛለን፡፡ እያንዳንዱ ፅሁፍ ተስፋ ወደተገባው አዳኙ መሲህ - ኢየሱስ ክርስቶስ የሚያመለክቱ ናቸው፡