የመጀመሪያው ምዕተ ዓመት ቤተ ክርስቲያንና የዛሬዋ የእኛ ማህበረ ምዕመናን እነዚህን አሥር የሚታዩ ባሕርያት ሊኖራት ይገባል፡- ወንጌል ማዳረስ - እንደ ዕለት ተዕለት ተግባር ወንጌልን ሁልጊዜ ማካፈል፣ ማስተማር - ቅዱሳት መጽሐፍትን ከማጥናት የተነሣ መንፈሳዊ ዕድገት፣ ሕብረት ማድረግ - እርስ ለእርሳችን ጊዜ እንዲኖረን፣ አምልኮ - ጌታን በጋራ ማምለክ፣ ጸሎት - ከእግዚአብሔር ጋር ጊዜን ማሳለፍ፣ አን