የኢየሱስ ወንድም ያዕቆብ የጻፈው መልዕክት ርዕስ “ሕይወትንና አገልግሎትን የሚመራ ቅድስና” የሚል ነው፡፡ ይህም እናንተ በትክክል የምታምኑትና የምታደርጉት ሲሆን ሌላው ግን መንፈሳዊ ንግግር ብቻ ነው፡፡ መተንፈስ ለሕያው አካል አስፈላጊ እንደሆነ ሁሉ ለሕያው እምነት መልካም ሥራ ወሳኝ ነው፡፡ በዚህ ዓለም ላይ ላሉ ችግሮች በሙሉ የኢየሱስ ክርስቶስ ዳግም ምጽዓት የመጨረሻው መፍትሄ እንደሆነ ያዕቆብ ይነግ