በተሰሎንቄ መልዕክት ጌታ የኢየሱስ ክርስቶስ ተመልሶ እየመጣ ስለሆነ እኛ የእርሱን መመለስ መጠበቅና ማየት አለብን በማለት ጳውሎስ ይናገራል፡፡ እኛ ያለማቋረጥ መፀለይና ሁልጊዜ ማመስገን አለብን፡፡ ኢየሱስ መቼ ተመልሶ እንደሚመጣ አናውቅም፣ እርሱ የነገረን ጊዜውን ልናውቅ የምንችልባቸው ምልክቶች እንዳሉ ነው፡፡ በሁለተኛ ተሰሎንቄ የጌታ ቀን የሚመጣው ሰይጣን አንድ ጊዜ በምድር ላይ እንዲገዛ ከተፈቀደለት