መጽሐፈ ነህምያ የሚያሳየን የእግዚአብሔርን ሥራ ለመሥራት ተግባራዊ የሆኑ ሰባት የመሪነት መርሆችን ነው፡፡ ነህምያ የእግዚአብሔርን ሥራ በእግዚአብሔር መንገድ ለመሥራት ታላቅ የሆነ ብርታትን፣ መሰጠትን፣ መረዳትን፣ ትኩረትን፣ መበረታታትን፣ ፅናትንና ሙሉ በሙሉ የሆነ ዝግጁነትን በተግባር ያሳየናል፡፡ ከነህምያ ሕይወት የምንማራቸው እነዚህ መርሆች እግዚአብሔር እንዲጠቀምብን እንዴት ዝግጁ መሆን እንዳለብን ያ