ኦሪት ዘሌዋውያን፣ ለካህናት መመሪያ የሆነ መጽሐፍ፣ ሌዋውያን ካህናት እንዴት የእግዚአብሔር ሕዝብ በቅድስናና በንፅሕና ጌታን ማገልገል እንዳለባቸው ማስተማር እንደሚገባቸው ያስረዳል፡፡ የዚህ መጽሐፍ ዋና አሳብ የሚገኘው ከምዕራፍ 11 – 22 ውስጥ፣ ያም የእግዚአብሔር ሕዝብ ቅድስና የተብራራበት ነው፡፡ የመገናኛው ድንኳንና በዚያ የተሾሙት ካህናት ለመላው ዓለም የእግዚአብሔር ሕዝብ ቅዱስ እንደሆነና እግ