Amharic

የመጽሐፍ ቅደስ ዓሊማ ምንዴነው?


Listen Later

መጽሐፍ ቅዱስ እንዴት እንደተፃፈና እግዚአብሔር ለእኛ ለምን እንደሰጠው መረዳት አለብን፡፡ መጽሐፍ ቅዱስ አራት ዓላማዎች አሉት … ሁሉም ወደ ኢየሱስ የሚያመለክቱ ናቸው፡፡ አራቱ ዓላማዎች፡- 1ኛ. ኢየሱስ የዓለም አዳኝና የሚቤዣት እርሱ እንደሆነ ማስረዳት፣ 2ኛ. ኢየሱስ የመጣበትን ታሪካዊ አውድ ማሳየት፣ 3ኛ. ያላመኑ ሰዎችን በኢየሱስ እንዲያምኑ መምራትና 4ኛ. ለአማኞች እግዚአብሔር እንዴት መኖር እን
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

AmharicBy Foundations by ICM