Amharic

የመጽሏፌ ቅደስን አጠናን ዘዳ


Listen Later

መጽሐፍ ቅዱስን ለማጥናትና ከህይወታችን ጋር ማዛመድ ሥራን ይጠይቃል፡፡ ውጤታማ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት ሦስት ክፍሎች ያሉት ሂደት ነው፡፡ እነርሱም፡- ምልከታ፤ ትርጉምና ማዛመድ ናቸው፡፡ በሌላ አነጋገር እነዚህን ሦስት ጥያቄዎች እንጠይቃለን፤ እነርሱም፡ “ምንድነው የሚናገረው?”፣ “ትርጉሙ ምንድነው?” እና “ለእኔ የሚናገገረው ነገር ምንድነው?” የሚሉት ናቸው፡፡ በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ የመጀመሪያው መጽሐፍ
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

AmharicBy Foundations by ICM