አይሁዳውያን ወደ ባቢሎን ምድር በምርኮ ሲሄዱ፣ የኤርምያስ መልዕክቶች ተስፋ ነበሩ፡፡ እነርሱ ሁሉንም ነገር ቢያጡም፣ ኤርምያስ የነገራቸው እግዚአብሔር ከእነርሱ ጋር እንደሆነ ነው፡፡ በባቢሎን ምድር የሚተማመኑት በእርሱን ብቻ ነበር፣ ከዚህም የተነሳ በዚያ ምድር እርሱን የተሻለ አወቁት፡፡ በእግዚአብሔር እንድንታመን፣ በአሳዛኝ ሁኔታ ውስጥ ስንሆን ተስፋ እንዲኖረንና ስንፈልገው እግዚአብሔር እንደሚለውጠን