ሴዕ በተከፋፈለው መንግሥታት ዘመን ለሰሜኑ አሥር ነገዶች መንግሥት የእግዚአብሔር ፍቅር ነቢይ ነበር፡፡ የእስራኤል ሕዝብ እግዚአብሔርን በመተው ጣኦትን አመለኩ - ይህ ተግባር ደግሞ መንፈሳዊ ምንዝርና ነው፡፡ ሆሴዕ ጋለሞታ ሴትን አገባ፣ ያለምንም ቅድመ ሁኔታ አፈቀራት፣ ይህም የእግዚአብሔርን ሕያው ፍቅር የሚገልፅ ተግባር ነው፡፡ ከእስራኤል መንፈሳዊ ታማኝነት መጉደል የተነሳ አሥሩ ነገዶች ደግመው አይደ