በአገኘው አጋጣሚ ሁሉ የእምነት ታሪኩን ለሰዎች የሚያካፍልና የሚያገኛቸውን ሰዎች በክርስቶስ እንዲያምኑ ተፅእኖ በማድረግ ሐዋርያው ጳውሎስ ጥሩ ምሳሌ ነው፡፡ በኢየሩሳሌም በቁጣና በአመፅ ላይ ለነበሩ ሰዎች እንኳን ሳይቀር ስለእምነቱ አካፍሎአቸዋል፡፡ ጳውሎስ በአይሁድ ጉባኤ ፊት፣ ከዚያም ለአስተዳዳሪዎች፡- ፊልክስና ፊስጦስ እንዲሁም ለንጉሥ አግሪጳ በወንጌል ሊያምን ጥቂት እስኪቀረው ድረስ ስለእምነቱ ሲያ