በምዕራፍ 12 የምንመለከተው ተፃራሪ ነገር ግን የሚደጋገፉ መርሆችን ነው፡- የተለያዩ የምዕመናን ስጦታዎች እና በማህበረ ምዕመናን ውስጥ ስጦታው ያላቸውን ቅዱሳን አንድነት አስፈላጊነት ነው፡፡ በመንፈስ የተሞላ ቤተ ክርስቲያን በመንፈስ ቅዱስ ቁጥጥር፣ የክርስቶስ አካልን ለማነፅ፣ በተለያዩ መንፈሳዊ ስጦታዎች የተባረኩ ሰዎች ያሉባት ሲሆን ስጦታዎቹም ለክፍፍል መሆን የለባቸውም፡፡ ምዕራፍ 14 የሚያሳየው አ