Amharic

የሰለሞን ጥበብ


Listen Later

መጽሐፈ ምሳሌ በተግባራዊ ነገሮች ላይ የሚያተኩር መጽሐፍ ሲሆን ትኩረቱም “የእግዚአብሔር ሰዎች እንዴት መኖር እንዳለባቸው እንዲያውቁ” ነው፡፡ ሰሎሞን በአለም ላይ ካሉ ሰዎች ሁሉ ይልቅ ጥበበኛ ነው፡፡ ሰሎሞን አብዛኛውን ጥበብ የተማረው ከውድቀቶቹ ነው፡፡ እርሱ እንዳደረገው ወጣቶች ደግሞ እንዳያደርጉ ለማስተማር ይፈልጋል፡፡ የእርሱ ዓላማ ጠቢባን ጠቢብ መሪዎች እንዲሆኑ፣ ጥበብ የሌላቸው ጠቢብ እንዲሆኑና
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

AmharicBy Foundations by ICM