በዚህ ክፍል የሐዋርያው ጳውሎስን የመጨረሻ መልዕክት እንዳስሳለን፡፡ ጳውሎስ ለጢሞቴዎስ ሁለተኛውን መልዕክት ሲፅፍለት በምድር ላይ በሕይወት የሚቆየው በጣት ለሚቆጠሩ ቀናት ብቻ እንደሆነ አውቋል፡፡ እንደ ኢየሱስ ክርስቶስ ደቀ መዝሙር ስነሥርዓት ያለው፣ ከባድና ትዕግሥት የሚፈልግን ወንጌል በመኖር የወንጌል ሠራተኛ ለመሆን እንዲረዳ ጳውሎስ የወታደር፣ አትሌት፣ እና ገበሬ ምሳሌዎችን በመጠቀም ትኩረት ሰጥቶ