ሰዎች በሕይወታቸው ውስጥ ምንም ዓይነት የሚወስኗቸው ውሳኔዎችና ምርጫዎቻች ቢኖራቸውም እግዚአብሔር ሊባርካቸው ይገባል ብለው ብዙ ሰዎች ያስባሉ፡፡ ከእግዚአብሔር የሚገኘው በረከት በሁኔታዎች የሚወሰን እንደሆነ መጽሐፍ ቅዱስ በግልፅ ይናገራል፡፡ “የተባረከው ሰው” የተባረከው ከእምነቱና ከምርጫዎቹ የተነሣ ነው፡፡ መዝሙራት የበረከትን ተስፋ ቃል የሚሰጡት ጌታን ለሚወድዱ፣ ለሚፈሩትና በእርሱ በመንገዱ ለሚሄ