የዜና መዋዕል መጻሕፍት የታሪክ ጊዜ መጽሐፈ ሳሙኤልና መጽሐፈ ነገስት ከሚሸፍኑት የታሪክ ጊዜ ጋር ተመሳሳይ ነው፡፡ ዜና መዋዕል ማለት “የተተው ነገሮች” ማለት ነው፡፡ መጽሐፍቱ የሚያሳዩን የእግዚአብሔር መለኮታዊ ዕይታ በዕብራውያን ታሪክና በነገሥታቱ ውስጥ መነቃቃትን፣ መለወጥንና ተሐድሶን እንዳመጣ ነው፡፡ የዜና መዋዕል መጻሕፍትን የምንረዳበት ቁልፍ መንገድ፡- የእግዚአብሔር መንገዶችና የእኛ መንገዶች