የትንሽዋ መጽሐፍ ቅዱስ ኮሌጅ ተልዕኮ ዓላማ ሰዎችን ወደ እግዚአብሔር ቃል መውሰድና የእግዚአብሔርን ቃል ወደ ሰዎች ማድረስ ነው፡፡ የዮሐንስ ራዕይን የማንበብ አንዱ ቁልፍ ዓላማ እግዚአብሔርን እና በራዕይ የተገለጠውን ክርስቶስን፣ የነገሥታት ንጉሥ፣ የጌቶች ጌታን ማምለክ ነው፡፡ የእግዚአብሔር ልጅ የሆነው ኢየሱስ አላውቅም ካለ፣ የዮሐንስ ራዕይ ላይ ስለተጠቀሱት የመጪው ጊዜ ሁኔታዎች የጊዜ ቅደም ተከተ