ያዕቆብ ስለቅድስና ምንጭና ቅደም ተከተል ይነግረናል፡፡ ኢየሱስና ያዕቆብ ስለኃጢአት ችግር፣ የዝሙት ኃጢአትን እንኳን መፍትሄ መጽሐፍ ቅዱስ እንደሆነ ያስተምሩናል፣ ምክንያቱም መጽሐፍ ቅዱስ ሕያው የሆነ ኃይል ያለው የእግዚአብሔር ቃል ነው፡፡ ያዕቆብ የእግዚአብሔርን ቃል መታዘዝና በሕይወታችን ላይ መተግበርን ትኩረት ሰጥቶ ይናገራል፡፡ ምላስ ሙሉ በሙሉ መገራት እንዳለበት ያዕቆብ በአትኩሮት ያሳስባል፡፡ እ