በተለይ በመዝሙር 32 እና 51 እኛን ሁሉ የሚመለከቱ ጉዳዮችን ዳዊት ይናገራል፡- እነርሱም ከበደለኝነት ጋር የተያያዙ ስሜቶች ናቸው፡፡ የኑዛዜና የይቅርታ መዝሙሮች የሚያሳዩን እግዚአብሔር የእኛን ኃጢአት ይቅር በማለቱና በእግዚአብሔር ፀጋና ተሐድሶ ውስጥ የሚገኘውን እፎይታና ደስታ ነው፡፡ መዝሙር 139 ወደ እርሱ የምንፀልየው እግዚአብሔር ማን እንደሆነ ይገልፃል፡፡ እግዚአብሔር ስለእኛ ሁሉን ነገር ያ