DW | Amharic - News

31 ዓመታት በዶክተርነት አገልግለው የሚከፈላቸው ከ100 ዶላር ያነሰ ነው፥ ሶማሊላንድ 4,000 ዶላር ትከፍላለች ብለዋል፦ ዶ/ር ፍስሃ


Listen Later

ከ7 ዓመታት ትምህርት በኋላ በዶክተር ማእረግ ተመርቀው ለ31 ዓመታት አገልግለው በኢትዮጵያ የወር ደመወዛቸው 14 ሺህ ብር ብቻ መሆኑን ጠቅሰዋል ። ዐለም አቀፍ ዕውቅና ያልተሰጣት ሶማሊላንድ እንኳን እስከ አራት ሺህ ዶላር እንደምትከፍልም ገልጠዋል፤ ዶክተር ፍሥሃ አሸብር ። የአንድ ለአንድ የሳምንቱ እንግዳ ።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

DW | Amharic - NewsBy