ሻሎም ! ከታላቅ ትምሕርት ከታላቅ ስዎች ለታላቅ ቀናት በሚል በለፈው የጀመርኩትን መልዕክት ዛሬም እቀጥላለሁ፡፡ ታላቅ ስዎች ከታላቁ እግዚአብሔር ይማራሉ፡፡ ታላቅ ሊሆኑ የሚወዱ ስዎች ትምህርታቸውን የሚገበዪት ከታላቁ ከእግዚአብሔር ነው፡፡ ጥቢቡ ስለሞን ጢቢባን ስዎች እንዲሚያደምጡ የተገነዘበውን በተስበስቡት የጥበብ ጽሁፎች ውስጥ እናገኘዏለን። እንደዚያ ሲያደርጉ በእውቀትም ይጨምራሉ ያም ደግሞ ድንቅ ቀኖቻቸውን እንዲያዮ ይረዳቻዎል። ምሳሌ ፩፡ ፭ “5 ጠቢብ እነዚህን ከመስማት ጥበብን […]