DW | Amharic - News

ዓለምን ያስጮኸው የእስራኤል ጋዛን የመቆጣጠር ዕቅድ


Listen Later

የእስራኤል ጦር በጋዛ ሊያካሒድ ያቀደው መጠነ-ሰፊ ወታደራዊ ዘመቻ “አስከፊውን ሰብአዊ ሁኔታ የበለጠ ያባብሳል፤ የታጋቾችን ሕይወት አደጋ ላይ ይጥላል” ሲሉ የጀርመን እና የዩናይትድ ኪንግደምን ጨምሮ የአምስት ሀገራት የውጪ ጉዳይ ሚኒስትሮች ተቃወሙ። ዘመቻው “የሰላማዊ ሰዎችን በጅምላ መፈናቀል” ሊያስከትል እንደሚችልም ሀገራቱ ሥጋታቸውን ገልጸዋል።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

DW | Amharic - NewsBy