በሳይንስ እና ቴክኒክ ላይ ያተኩራል። | Deutsche Welle

አዲሱ የሜታ ፖሊሲ የመናገር ነጻነትን የማበረታታ ወይስ የጥላቻ ንግግርን የሚያስፋፋ?


Listen Later

የፌስቡክ፣ ኢንስታግራም እና ትሬድ ባለቤት የሆነው ሜታ ኩባንያ ከዚህ በፊት የይዘት ክትትል የሚያደርጉ የእውነታ አጣሪዎችን ከመድረኮቹ ላይ በማስወገድ ከተጠቃሚ በሚመጡ «የማህበረሰብ ማስታወሻዎች» ለመተካት መወሰኑን በቅርቡ አስታውቋል። ይህ የሜታ ርምጃ የተሳሳቱ መረጃዎች እና የጥላቻ ንግግሮችን ያስፋፋል የሚል ስጋት አሳድሯል።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

በሳይንስ እና ቴክኒክ ላይ ያተኩራል። | Deutsche WelleBy DW