Sign up to save your podcastsEmail addressPasswordRegisterOrContinue with GoogleAlready have an account? Log in here.
January 22, 2025አዲሱ የሜታ ፖሊሲ የመናገር ነጻነትን የማበረታታ ወይስ የጥላቻ ንግግርን የሚያስፋፋ?10 minutesPlayየፌስቡክ፣ ኢንስታግራም እና ትሬድ ባለቤት የሆነው ሜታ ኩባንያ ከዚህ በፊት የይዘት ክትትል የሚያደርጉ የእውነታ አጣሪዎችን ከመድረኮቹ ላይ በማስወገድ ከተጠቃሚ በሚመጡ «የማህበረሰብ ማስታወሻዎች» ለመተካት መወሰኑን በቅርቡ አስታውቋል። ይህ የሜታ ርምጃ የተሳሳቱ መረጃዎች እና የጥላቻ ንግግሮችን ያስፋፋል የሚል ስጋት አሳድሯል።...moreShareView all episodesBy DWJanuary 22, 2025አዲሱ የሜታ ፖሊሲ የመናገር ነጻነትን የማበረታታ ወይስ የጥላቻ ንግግርን የሚያስፋፋ?10 minutesPlayየፌስቡክ፣ ኢንስታግራም እና ትሬድ ባለቤት የሆነው ሜታ ኩባንያ ከዚህ በፊት የይዘት ክትትል የሚያደርጉ የእውነታ አጣሪዎችን ከመድረኮቹ ላይ በማስወገድ ከተጠቃሚ በሚመጡ «የማህበረሰብ ማስታወሻዎች» ለመተካት መወሰኑን በቅርቡ አስታውቋል። ይህ የሜታ ርምጃ የተሳሳቱ መረጃዎች እና የጥላቻ ንግግሮችን ያስፋፋል የሚል ስጋት አሳድሯል።...more
የፌስቡክ፣ ኢንስታግራም እና ትሬድ ባለቤት የሆነው ሜታ ኩባንያ ከዚህ በፊት የይዘት ክትትል የሚያደርጉ የእውነታ አጣሪዎችን ከመድረኮቹ ላይ በማስወገድ ከተጠቃሚ በሚመጡ «የማህበረሰብ ማስታወሻዎች» ለመተካት መወሰኑን በቅርቡ አስታውቋል። ይህ የሜታ ርምጃ የተሳሳቱ መረጃዎች እና የጥላቻ ንግግሮችን ያስፋፋል የሚል ስጋት አሳድሯል።
January 22, 2025አዲሱ የሜታ ፖሊሲ የመናገር ነጻነትን የማበረታታ ወይስ የጥላቻ ንግግርን የሚያስፋፋ?10 minutesPlayየፌስቡክ፣ ኢንስታግራም እና ትሬድ ባለቤት የሆነው ሜታ ኩባንያ ከዚህ በፊት የይዘት ክትትል የሚያደርጉ የእውነታ አጣሪዎችን ከመድረኮቹ ላይ በማስወገድ ከተጠቃሚ በሚመጡ «የማህበረሰብ ማስታወሻዎች» ለመተካት መወሰኑን በቅርቡ አስታውቋል። ይህ የሜታ ርምጃ የተሳሳቱ መረጃዎች እና የጥላቻ ንግግሮችን ያስፋፋል የሚል ስጋት አሳድሯል።...more
የፌስቡክ፣ ኢንስታግራም እና ትሬድ ባለቤት የሆነው ሜታ ኩባንያ ከዚህ በፊት የይዘት ክትትል የሚያደርጉ የእውነታ አጣሪዎችን ከመድረኮቹ ላይ በማስወገድ ከተጠቃሚ በሚመጡ «የማህበረሰብ ማስታወሻዎች» ለመተካት መወሰኑን በቅርቡ አስታውቋል። ይህ የሜታ ርምጃ የተሳሳቱ መረጃዎች እና የጥላቻ ንግግሮችን ያስፋፋል የሚል ስጋት አሳድሯል።