አውሮጳን እና ጀርመንን የሚመለከቱ አርዕስት ያስተነትናል። | Deutsche Welle

አዲሱ የኢጣልያ የፍልሰት ፖሊሲና ተቃውሞው


Listen Later

ኢጣልያ መንግሥታዊ ባልሆኑ ድርጅቶች መርከቦች እርዳታ ደጃፍዋ የደረሱ ስደተኞችን በሙሉ አልቀበልም ብላለች።ከዚያ ይልቅ መንግሥት ከመካከላቸው ለተለያዩ ችግሮች የተጋለጡና የሚጋለጡ ብሎ የመረጣቸውን ብቻ ወደ ወደቦቹ ለመውሰድ ወስኗል። ስደተኞቹን የሚረዱ መንግሥታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች ማን ከመርከብ መውረድ እንደሚችል መምረጥ ሕገ ወጥ ሲሉ ተቃውመዋል።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

አውሮጳን እና ጀርመንን የሚመለከቱ አርዕስት ያስተነትናል። | Deutsche WelleBy DW.COM | Deutsche Welle