እንወያይ | Deutsche Welle

አንድ - ለ - አንድ፤ ከአቶ በቀለ ገርባ ጋር


Listen Later

አቶ በቀለ ገርባ ከአርቲስት ሃጫሉ ሁንዴሳን ግድያ በኋላ ተፈጥሮ የነበረዉን ረብሻ ተከትሎ በቁጥጥር ስር ዉለዉ ለ 18 ወራቶች እስር ላይ ቆይተዋል። ከእስር እንደወጡ፤ ከእስር እንዲፈቱ ሲጠይቅ በረዉን ማኅበረሰብ ለማመስገን ወደ ዉጭ ወጥተዉ አልተመለሱም። አሜሪካ ሲኖሩ ሦስት ዓመት ሆናቸዉ።«ኦቦ በቀለ የጠፉ? ኢትዮጵያ አልናፈቀቾትም?»ብለናቸዋል።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

እንወያይ | Deutsche WelleBy DW