DW | Amharic - News

አንድ ለአንድ- የሕወሓት ከፖለቲካ ፓርቲነት መሰረዝ እና ቀጣይ የኢትዮጵያ ፖለቲካ


Listen Later

ከግማሽ ምዕተ ዓመት በላይ በኢትዮጵያ ፖለቲካ ዋና ተዋናይ ሆኖ የቆየው ሕወሓት፤ ከግንቦት 5 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ ከፖለቲካ ፓርቲነት መሰረዙን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በቅርቡ አስታውቋል።ከ50 ዓመታት በላይ በኢትዮጵያ ፖለቲካ ጉልህ ስፍራ ይዞ የቆየው ህወሓት መሰረዙ በክልሉ ብሎም በሀገሪቱ ፖለቲካ ምን ያዞ ይመጣ ይሆን?
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

DW | Amharic - NewsBy