እንወያይ | Deutsche Welle

አሳሳቢው መደበኛ ያልሆነ ፍልሰት በኢትዮጵያ


Listen Later

በኢትዮጵያ መደበኛ ያልሆነ ፍልሰት እና በሰዎች የመነገድ ወንጄል ሰፊ እና ውስብስብ ችግር መሆኑን በዘርፉ የሚሰሩ ዓለም አቀፍ እና ሀገር በቀል ተቋማት ይገልፃሉ።ይህ ችግርም በተለይም ወጣቶችን ሰለባ እያደረገ ሲሆን ፤አንድ ገለልተኛ ዘገባ እንዳመከተው በጅቡቲ በኩል በአማካይ 12,000 ኢትዮጵያውያን በየወሩ ወደ ሳውዲ አረቢያ ይጓዛሉ።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

እንወያይ | Deutsche WelleBy DW