ስፖርት | Deutsche Welle

አትሌቲክስ ስፖርት እና የእግር ኳስ ዘገባዎች


Listen Later

28ኛው የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን መደበኛ ጠቅላላ ጉባኤ የስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባላትን መረጠ ።
የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ረዳት ኮሚሽነር ደራርቱ ቱሉን በመተካት ለቀጣይ 4 አመት ፌዴሬሽኑን በፕሬዚዳንትነት ለመምራት ኮማንደር አትሌት ስለሺ ሰህንን መምረጡ ይታወሳል።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

ስፖርት | Deutsche WelleBy DW