Sign up to save your podcastsEmail addressPasswordRegisterOrContinue with GoogleAlready have an account? Log in here.
April 30, 2024አወዛጋቢው የብሪታንያ ተገን ጠያቂዎችን ወደ ሩዋንዳ የመላክ ውሳኔ11 minutesPlayከሀገር ውስጥ ተቃውሞም ድጋፍም የሚሰነዘርበት ስደተኞችን ወደ ሩዋንዳ መላክ የሚያስችለው የብሪታንያ ሕግ ከዓለም አቀፍ የመብት ተከራካሪ እንዲሁም የስደተኞች መርጃ ድርጅቶች ብርቱ ተቃውሞ ተሰንዝሮበታል። የዓለም አቀፉ የሰብዓዊ መብት ተሟጋች ድርጅት የአምነስቲ ኢንተርናሽናል የብሪታንያ ቅርንጫፍ ሃላፊ ሳሻ ዴሽሙክ ሕጉ ሁለት ስህተቶች አሉት ይላሉ ።...moreShareView all episodesBy DW.COM | Deutsche WelleApril 30, 2024አወዛጋቢው የብሪታንያ ተገን ጠያቂዎችን ወደ ሩዋንዳ የመላክ ውሳኔ11 minutesPlayከሀገር ውስጥ ተቃውሞም ድጋፍም የሚሰነዘርበት ስደተኞችን ወደ ሩዋንዳ መላክ የሚያስችለው የብሪታንያ ሕግ ከዓለም አቀፍ የመብት ተከራካሪ እንዲሁም የስደተኞች መርጃ ድርጅቶች ብርቱ ተቃውሞ ተሰንዝሮበታል። የዓለም አቀፉ የሰብዓዊ መብት ተሟጋች ድርጅት የአምነስቲ ኢንተርናሽናል የብሪታንያ ቅርንጫፍ ሃላፊ ሳሻ ዴሽሙክ ሕጉ ሁለት ስህተቶች አሉት ይላሉ ።...more
ከሀገር ውስጥ ተቃውሞም ድጋፍም የሚሰነዘርበት ስደተኞችን ወደ ሩዋንዳ መላክ የሚያስችለው የብሪታንያ ሕግ ከዓለም አቀፍ የመብት ተከራካሪ እንዲሁም የስደተኞች መርጃ ድርጅቶች ብርቱ ተቃውሞ ተሰንዝሮበታል። የዓለም አቀፉ የሰብዓዊ መብት ተሟጋች ድርጅት የአምነስቲ ኢንተርናሽናል የብሪታንያ ቅርንጫፍ ሃላፊ ሳሻ ዴሽሙክ ሕጉ ሁለት ስህተቶች አሉት ይላሉ ።
April 30, 2024አወዛጋቢው የብሪታንያ ተገን ጠያቂዎችን ወደ ሩዋንዳ የመላክ ውሳኔ11 minutesPlayከሀገር ውስጥ ተቃውሞም ድጋፍም የሚሰነዘርበት ስደተኞችን ወደ ሩዋንዳ መላክ የሚያስችለው የብሪታንያ ሕግ ከዓለም አቀፍ የመብት ተከራካሪ እንዲሁም የስደተኞች መርጃ ድርጅቶች ብርቱ ተቃውሞ ተሰንዝሮበታል። የዓለም አቀፉ የሰብዓዊ መብት ተሟጋች ድርጅት የአምነስቲ ኢንተርናሽናል የብሪታንያ ቅርንጫፍ ሃላፊ ሳሻ ዴሽሙክ ሕጉ ሁለት ስህተቶች አሉት ይላሉ ።...more
ከሀገር ውስጥ ተቃውሞም ድጋፍም የሚሰነዘርበት ስደተኞችን ወደ ሩዋንዳ መላክ የሚያስችለው የብሪታንያ ሕግ ከዓለም አቀፍ የመብት ተከራካሪ እንዲሁም የስደተኞች መርጃ ድርጅቶች ብርቱ ተቃውሞ ተሰንዝሮበታል። የዓለም አቀፉ የሰብዓዊ መብት ተሟጋች ድርጅት የአምነስቲ ኢንተርናሽናል የብሪታንያ ቅርንጫፍ ሃላፊ ሳሻ ዴሽሙክ ሕጉ ሁለት ስህተቶች አሉት ይላሉ ።