DW | Amharic - News

በአዲስ አበባ የተዘጋጀው የዓለም ሥራ ድርጅት (ILO) 20ኛ የአፍሪካ ጉባኤ


Listen Later

የኢትዮጵያ መንግሥት በከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስቴር እና ከኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር በኩል ከዓለም አቀፍ የሥራ ድርጅት (ILO) ጋር በመሆን ካሳለፍነው ሰኞ ጀምሮ እስከ ዓርብ ያካሄደው አኅጉራዊ ጉባኤ ተጠናቋል። የስራ እድል ፈጠራ እና የአከባቢ ጥበቃን መሰረታዊ ጉዳይ በማድረግ መክሮበት አቅጣጫዎችንም አስቀምጧል፡፡
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

DW | Amharic - NewsBy