DW | Amharic - News

በአማራ ክልል 88ሺህ ያክል ሠዎች የውጪ የሥራ ስምሪት አግኝተዋል


Listen Later

በፌድራል ሥራና ክህሎት ሚኒስቴር በኩል በተዘረጋ አሠራር ከአማራ ክልል 88 ሺህ የሚሆኑ ሥራ ፈላጊዎች ወደ ውጪ ሀገራት መጓዛቸውን የክልሉ ሥራ እና ስልጠና ቢሮ ገለጸ። በህገወጥ መንገድ ወደ ከአገር ሊወጡ የነበሩ 6 ሺህ ወገኖችን መመለስ መቻሉንም አመልክቷል።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

DW | Amharic - NewsBy