ዜና መጽሔት

በአማራ ክልል ድርቅ ያስከተለዉ ቀዉስ


Listen Later

በአማራ ክልል ድርቅ በተከሰተባቸው አካባቢዎች ከፍተኛ ማህበራዊ ቀውስ እየተፈጠረ እንደሆነ በድርቅ በተጠቁ አካባቢዎች የሚኖሩ አርሶ አደሮች ተናገሩ። የደባርቅ ዩኒቨርሲቲ በሰሜን ጎንደር ዞን 3 ወረዳዎች ባደረገው ጥናት ሰዎችና እንስሳት መሞታቸውን ማረጋገጡን አስታውቋል። በዞኑ 6 ወረዳዎች ከፍተኛ ድርቅ መከሰቱም ተመልክቷል።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

ዜና መጽሔትBy DW