ዜና መጽሔት

በአማራ ክልል ንፁሃን በድሮን ድብደባ ተገድለዋል - ኢሰመኮ


Listen Later

በአማራ ክልል ለወራት በቀጠለው የትጥቅ ግጭት ምክንያት ድሮንን ጨምሮ በከባድ መሣሪያዎች በተሰነዘሩ ጥቃቶች በሲቪል ሰዎች ላይ ሞት እና የአካል ጉዳት መድረሱን የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ዛሬ ባወጣው መግለጫ አስታወቀ። በደብረ ማርቆስ በደምበጫ እንዲሁም በሰሜን ሸዋ የአንድ ዓመት ከሰባት ወር ሕፃንን ጨምሮ በርካታ ሲቪሎች ተገድለዋል።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

ዜና መጽሔትBy DW