ስፖርት | Deutsche Welle

በዳይመንድ ሊግ የ3000 ሜትር ውድድር እጅጋየሁ ታዬ ሁለተኛ ወጣች


Listen Later

በፈረንሳይ ዋና ከተማ ፓሪስ ኢትዮጵያውያን የተሳተፉባቸው የዳይመንድ ሊግ ውድድሮች ተካሒደዋል። በሶስት ሺሕ ሜትር በተደረገ ውድድር ኢትዮጵያዊቷ እጅጋየሁ ታዬ ሁለተኛ በመውጣት አጠናቃለች። ውድድሩን በበላይነት ያጠናቀቀችው የቡሩንዲዋ ፍራንሲን ንዮንሳባ ነች።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

ስፖርት | Deutsche WelleBy DW