DW | Amharic - News

በጋሞ ዞን የዛይሴ ዳንበሌ ጥቃት


Listen Later

የአለመረጋጋቱ መንስኤ ማንነታቸው ያልታወቀ ታጣቂዎች በተሽከርካሪ ይጓዙ በነበሩ የፀጥታ አባላት ላይ ጥቃት በመሰንዘራቸው ነው ሲሉ አንድ የአካባቢው ነዋሪ ለዶቼ ቬለ ተናግረዋል ፡፡ አሁድ ጠዋት ፖሊሶች በሦስት የፖሊስ ፒክ አፕ ተሽከርካሪዎች በመጓዝ ላይ ሳሉ ታጣቂዎች ተኩስ ከፍተው አንድ አባል ሲሞቱ 4 መቁሰላቸውን እንደሚያውቁም ተናግረዋል።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

DW | Amharic - NewsBy