አውሮጳን እና ጀርመንን የሚመለከቱ አርዕስት ያስተነትናል። | Deutsche Welle

በጀርመን የተገን ጠያቂዎች እጣ ፈንታ


Listen Later

የጀርመን መንግሥት እንደሚለው እስካለፈው መስከረም መጨረሻ ድረስ ከጀርመን መባረር ነበረባቸው የሚባሉ 255 ሺህ ሰዎች አሁን በሀገሪቱ ይገኛሉ።ከመካከላቸው 205 ሺሁ በጀርመንኛ ዱልዱንግ የሚባለው ጊዜያዊ የመኖሪያ ፈቃድ አላቸው። እነዚህ ተገን ጠያቂዎች ከጀርመን መባረር አለባቸው ቢባልም በሕጋዊ ምክንያቶች ግን ከሀገሪቱ እንዲወጡ አይገደዱም።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

አውሮጳን እና ጀርመንን የሚመለከቱ አርዕስት ያስተነትናል። | Deutsche WelleBy DW.COM | Deutsche Welle