DW | Amharic - News

በካማሺ ዞን ምዥጋ ወረዳ 18 ሰዎች ተገደሉ፤ ሶስት ታገቱ


Listen Later

በተጨማሪ 10 ሰዎች ወደ ነቀምት ሆስፒታል ለህክምና መሄዳቸውን አስተያየጣውን የሰጡን ነዋሪ ተናግረዋል፡፡ በወረዳው ከተማ ሶጌ ከተባለው ከተማ በ45 ኪ.ሜ ርቀት ገደማ ላይ በሚትገኘው አንገር መጢ ወይም ‹‹አይሻንጅድም›› በተባለው ከተማ ጥቃቱ መድረሱን የተናገሩት አንድ የአካባቢው ነዋሪ የተገደሉት ሁሉም ሰላማዊ ሰዎች መሆናቸው አመልክተዋል፡፡
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

DW | Amharic - NewsBy