DW | Amharic - News

በምስራቅ ወለጋ ነቀምቴ ከተማ ንፋስ ቀላቅሎ በጣለው ዝናብ እና ጎርፍ የአምስት ሰዎች ህይወት አለፈ


Listen Later

በኦሮሚያ ክልል ምሥራቅ ወለጋ ዞን በምትገኘው ነቀምቴ ከተማ ባለፉት ቀናት የጣለ ከባድ ዝናብ ባስከተለው ጎርፍ ምክንያት የአምስት ሰዎች ማለፉን ባለሥልጣናት እና ነዋሪዎች ተናገሩ። በአካባቢው የጣለው ከባድ ዝናብ የመሬት መደርመስ እና የመኖሪያ ቤት መፍረስ አስከትሏል።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

DW | Amharic - NewsBy