ዜና መጽሔት

በምስራቅ ወለጋ የታጣቂዎች ጥቃት


Listen Later

በምስራቅ ወለጋ ዞን ኪረሙ ወረዳ ውስጥ ትናንት ከማለዳ ጀምሮ ታጣቂዎች ባደረሱት ጥቃት የስምንት ሰዎች ህይወት ማለፉን ነዋሪዎች ተናግረዋል፡፡ ታጣቂዎቹ ንብረት ላይም ጉዳት ማድረሳቸውን እና የቁም እንስሳት መዝረፋቸውንም ያነጋገርናቸው የኪረሙ ወረዳ ነዋሪዎች ገልጸዋል፡፡
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

ዜና መጽሔትBy DW