DW | Amharic - News

በነሐሴ ወር ከመደበኛ በላይ የዝናብ ስርጭት የጎርፍ አደጋ ሊያስከትል ይችላል


Listen Later

በጋምቤላ ክልል በነሐሴ ወር ከመደበኛ መጠን ያለፈ የዝናብ ስርጭርት ሊኖር እንደሚችል የኢትዮጵያ ሜትሪኦሎጂ ኢንስቲትዩት አስታወቀ። ይህንን ተከትሎ ድንገተኛ ጎርፍ ሊከሰት ስለሚችል ቅድመ ዝግጅት እንዲደረግም አሳስቧል።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

DW | Amharic - NewsBy