ዜና መጽሔት

በሽብር ወንጀል ክስ የቀረበባቸው 51 ተከሳሾች ችሎት


Listen Later

የመገናኛ ብዙኃን ባለሙያዎችን ጨምሮ በእነ ዶ/ር ወንድወሰን አሰፋ መዝገብ በፌደራል ዐቃቤ ሕግ በሽብር ወንጀል ክስ የቀረበባቸው 51 ተከሳሾች ሦስተኛ የችሎት ውሎ ተካሂዷል። ተከሳሾቹ የፖለቲካ እና የርዕዮት አላማን ለማራማድ በማሰብ የሽብር ድርጊት ፈጽመዋል በሚል በዐቃቤ ሕግ ክስ ቀርቦባቸዋል።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

ዜና መጽሔትBy DW