ዜና መጽሔት

በሺዎች የሚቆጠሩ ቤተ እስራኤላዊያን እስራኤል የገቡበት ዘመቻ ሰሎሞን ሲታወስ


Listen Later

15 ሺህ የሚጠጉ ኢትዮጵያውያን አይሁዶች ወይም ቤተ እስራኤላዊያን በ36 ሰዓታት ውስጥ ከአዲስ አበባ እስራኤል የገቡበት ዘመቻ ሰሎሞን 34 ዓመት ሞልቶታል።ከቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ በቀጥታ ቴላቪቭ በ35 የአውሮፕላን በረራዎች ወደ እስራኤል የገቡት ቤተ እስራኤላዊያን ዛሬ በሁለቱ ሀገራት ግንኙነት ላይ በጎ ድልድይ መሆናቸውም ተገልጿል።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

ዜና መጽሔትBy DW